ደስታ ዳምጠው

ከውክፔዲያ
(ከራስ ደስታ ዳምጠው የተዛወረ)

ራስ ደስታ ዳምጠው (1896 - የካቲት 24 ቀን 1937 እ.ኤ.አ.) በኢትዮጵያ ከፍተኛ ጀብዱ ፈጽመው በጣሊያን ጦር ተማርከው የተገደሉ አርበኛ ነበሩ። ከድል በኋላም ከተቀበሩበት ወጥተው በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል፣ አዲስ አበባ ተቀብረዋል።

ራስ ደስታ ዳምጠው የቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ልጅ የሆኑት የልእልት ተናኜወርቅ ባለቤት ናቸው።